?Project Planning Engineer | Posted August 27/2025
የፕሮጀክት ዕቅድ መሀንዲስ
Full Time ከመገናኛ ወደ ወሰን ግሮሰሪ በሚወስደው መንገድ ሚካኤል የትራፊክ መብራቱ አጠገብ, Addis Ababa
Addis Ababa
Timeline: August 27, 2025 – September 4, 2025
JOB REQUIREMENT
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ: ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣በሲቪል ኢንጅነሪንግ፣በአርክቴክቸር ወይም
በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ኖሮት በሙያዉ 4 ዓመት እና ከዚያ በላይ አግባብነት ያለዉ የሥራ ልምድ ያለዉ/ላት
ደረጃ: 10
ምርመራ:ኢንጅነሪንግ እና ኮንስትራክሽን
ብዛት:2
ደመወዝ:ማራኪ ሆኖ አዲስ በተሻሻለው የድርጅቱ ደመወዝ ስኬል መሰረት
የሥራ ቦታ፡ አዲስ አበባ እና በአካባቢው
HOW TO APPLY
የምዝገባ ቀን፡ ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የሥራ ቀናት፣በአካል በመቅረብ
ደመወዝ፡- በድርጅቱ ስኬል መሠረት
የምዝገባ አድራሻ፡ አያት አክስዮን ማህበር ዋና መ/ቤት (ከመገናኛ ወደ ወሰን ግሮሰሪ በሚወስደው መንገድ ሚካኤል የትራፊክ መብራቱ አጠገብ)
ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘው መምጣትአለባቸው፡፡
አመልካቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ቢፈልጉ በስልክ ቁጥር 09-72-57-86-37 ደውለው ማግኘት ይችላሉ፡፡
Read more Construction Tenders
https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-tenders