የትራንስፖርት ኦፕሬሽን ዳይሬክቶሬት
PUBLIC SERVICE TRANSPORT SERVICE
Full Time
ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት በሰው ሃብት ስራ አመራር ዳደሬክቶሬት ቢሮ,
Addis Ababa, Ethiopia
April 19, 2023 – April 26, 2023
የትራንስፖርት ኦፕሬሽን ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክተር
JOB REQUIREMENT
ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት፡በትራንስፖርት ማኔጅመንት፣
በትራንስፖርት ኢኮኖሚክስ፣ በአርባን ማኔጅመንት፣ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን፣ በኢኮኖሚክስ፣ በኢንጂነሪንግ መስኮችና
በመሳሰሉት ቢ.ኤ/ቢ.ኤስ.ሲ ወይም ኤም.ኤ/ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ
አግባብነት ያለው የስራ ልምድ: ኢንጂነሪንግ ላልሆነ 8/6 ዓመት፣
ለኢንጂነሪንግ 7/5 ዓመት ሆኖ ከዚህ ውስጥ 4 ዓመት በኃላፊነት
የሠራ/ች
ደረጃ: XIV
የሥራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
HOW TO APPLY
ማሳሰቢያ፡- የመመዝገቢያቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡3ዐ-11፡3ዐ
ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው
የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት በሰው ሃብት ስራ አመራር ዳደሬክቶሬት
ቢሮ የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ
ሆኖ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ፤
ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በድርጅቱ
የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ የስነ-ምግባርመግለጫ ከመ/
ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ
Addresses
0115504564
የፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት
Read more job vacancies