Skip to content

vacancy(Sunshine construction PLC)

    Sunshine construction PLC

    Full Time ቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ፊት ለፊት, Addis Ababa, Ethiopia Project
    August 28, 2022 – September 17, 2022

    አስፓልት ፎርማን
    JOB REQUIREMENT
    ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ: በተዛማጅ የትምህርት መስክ በደረጃ ሶስት የተመረቀና ስድስት አመት
    በአስፓልት መንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክት በሥራ መደቡ ላይ
    የሠራ፤ እድሜ: ለሁሉም የሥራ መደቦች ከ55 ዓመት በታች
    የሥራ ቦታ:ከአዲስ አበባ ውጪ

    የኸርዝወርክ ሱፐርኢንቴንዳንት
    JOB REQUIREMENT
    ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ: በተዛማጅ የትምህርት መስክ በዲፕሎማ/በደረጃ ሶስት የተመረቀ አስራ አራት አመት በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ላይ የሰራ፤ ከእዚህ ውስጥ ስድስት አመት በሥራ መደቡ ላይ የሰራ፤
    እድሜ: ለሁሉም የሥራ መደቦች ከ55 ዓመት በታች
    የሥራ ቦታ:ከአዲስ አበባ ውጪ

    ማቴሪያል መሀንዲስ
    JOB REQUIREMENT
    ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ: በተዛማጅ የትምህርት መስክ በዲግሪ የተመረቀና ስድስት አመት በአስፓልት መንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክት ላይ በማቴሪያል መሐንዲስነት የሰራ
    እድሜ: ለሁሉም የሥራ መደቦች ከ55 ዓመት በታች
    የሥራ ቦታ:ከአዲስ አበባ ውጪ

    ምክትል የመንገድ ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ
    JOB REQUIREMENT
    ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ: በሲቪል ምህንድስና
    በዲግሪ የተመረቀ ሆኖ አስር ዓመት በመንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክት
    ላይ የሰራ ከእዚህ ውስጥ አራት ዓመት በኃላፊነት የሰራ፤
    እድሜ: ለሁሉም የሥራ መደቦች ከ55 ዓመት በታች
    የሥራ ቦታ:ከአዲስ አበባ ውጪ

    HOW TO APPLY
    ከላይ የተጠቀሰውን የመመዘኛ መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ይህ
    ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት የሥራ ቀናት የማይመለስ
    ኮፒ ማስረጃዎችን በመያዝ በኩባንያው ዋና መ/ቤት በአካል በመቅረብ
    መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቀለን፡፡ ወይም Gobeze.Assefa@Sunshineinvestmentgroup.net መላክ የምትችሉ
    መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
    ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል.ማህበር ቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት
    ፊት ለፊት

    Read more job vacancies

    http://constructionproxy.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs