Skip to content

Vacancy(PUBLIC SERVICE TRANSPORT SERVICE)

    PUBLIC SERVICE TRANSPORT SERVICE

    ከፍተኛ የፕሮጀክት ክትትልና ትግበራ
    ባለሙያ
    Full Time ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ ቁጥር 33, Addis Ababa, Ethiopia Addis Ababa June
    18, 2023 – June 24, 2023 Const. & Architecture –
    Engineering

    JOB REQUIREMENT
    ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት: በሲቪል ኢንጂነሪንግ ቢ.ኤስ.ሲ/
    ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ
    አግባብነት ያለው የስራ ልምድ: 3/2 ዓመት
    ደረጃ: X

    HOW TO APPLY
    መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን
    ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን
    እንገልጻለን፡፡
    ማሳሰቢያ ፡-
    የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂ ያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡3ዐ-11፡3ዐ ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን
    እንገልጻለን፡፡
    የመመዝገቢ ያቦታ፡ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው
    የድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ
    ቁጥር 33
    የሥራልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ
    ሆኖ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ፤
    ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በድርጅቱ
    የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
    አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ 6 ወር ያላለፈው የስነ-ምግባር
    መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
    ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

    0115504564
    የፐብሊክ ሠርቪ ስትራንስፖርት አገልግሎት

    Read more job vacancies

    http://constructionproxy.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs