Skip to content

vacancy(JDAW Engineering plc)

    JDAW Engineering plc

    Full Time ወሎ ሰፈር የሚገኘው ሚና ህንፃ ዋ/መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ሰው ኃይል አስተዳደር,
    Addis Ababa, Ethiopia
    Head Office
    September 18, 2022 – September 28,2022

    ሲኒየር አርክቴክት
    JOB OVERVIEW
    JOB REQUIREMENT
    የትምህት ደረጃ: ከታወቀ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የሳይንስ
    ባችለር ዲግሪ በአርክቴክትና በከተማ ፕላን ያለው/ት
    ተፈላጊ የሥራ ልምድ: በሙያው 10 ዓመት አገልግሎት
    የሥራ ቦታ: ዋናው መስሪያ ቤት

    ኦፊስ ኢንጂነር
    JOB REQUIREMENT
    የትምህት ደረጃ: ከታወቀ ከፍተኛ ትምህር ተቋም የመጀመሪያ
    ዲግሪ በሲቭል ምህንድስና ወይም በኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና
    ማናጅምንት ያለው/ት
    ተፈላጊ የሥራ ልምድ: በሙያው 5 ዓመት አገልግሎት
    የሥራ ቦታ: ዋናው መስሪያ ቤት

    ኳንቲቲ ሰርቬየር
    JOB REQUIREMENT
    የትምህት ደረጃ: ከታወቀ የከፍተኛ የትምህር ተቋም የመጀመሪያ
    ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና ወይም በኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና
    ማናጅመንት ያለው/ት
    ተፈላጊ የሥራ ልምድ: በሙያው 4 ዓመት አገልግሎት ለመጀመሪያ
    ዲግሪ
    የሥራ ቦታ: ዋናው መስሪያ ቤት

    አርክቴክት
    JOB REQUIREMENT
    የትምህት ደረጃ: ከታወቀ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የሳይንስ ባችለር
    ዲግሪ በአርክቴክትና በከተማ ፕላን ያለው/ት
    ተፈላጊ የሥራ ልምድ: በሙያው 5 ዓመት አገልግሎት
    የሥራ ቦታ: ዋናው መስሪያ ቤት

    HOW TO APPLY
    ከዚህ በላይ በተጠቀሱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቃት ያለውን ሰራተኛ
    አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ለዚህ ተፈላጊውን መስፈርት የምታሟሉ
    (በፕሮጀክት ሥራዎች የተገኘ የሥራ ልምድ ይመረጣል) ሥራ ፈላጊዎች የተሟላ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ይዛችሁ ወሎ ሰፈር የሚገኘው ሚና ህንፃ ዋ/መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ሰው ኃይል አስተዳደር በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ7 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ እንድትመዘገቡ ይጋብዛል፡፡

    Tele
    +251- 115520252
    +251- 911213763

    Read more job vacancies

    http://constructionproxy.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs