Skip to content

Vacancy(Hakicon Engineering Plc)

    Hakicon Engineering Plc

    Full Time ቦሌ ብራስ ሐያት ሆስፒታል አካባቢ ሞኢንኮ ፊት ለፊት 50 ሜትር ገባ ብሎ,
    Addis Ababa, Ethiopia

    May 21, 2023 – May 28, 2023

    ፕሮጀክት አስተባባሪ
    JOB REQUIREMENT
    የትምህርት ዝግጅት:  MSC/BSC Civil engineering
    ቀጥተኛ የሥራ ልምድ: 2
    አጠቃላይ የሥራ ልምድ: 8/8
    ብዛት: 2
    በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሰራ/ች መሆን ይኖርባታል፡፡
    የስራ ቦታ: ዋና መ/ቤት

    ሲኒየር ቢሮ መሃንዲስ
    JOB REQUIREMENT
    የትምህርት ዝግጅት: MSC/BSC Civil engineering
    ቀጥተኛ የሥራ ልምድ: 5
    አጠቃላይ የሥራ ልምድ: 8/8
    በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሰራ/ች መሆን ይኖርባታል፡፡
    መንገድ እና ግድብ ላይ የሰራ/ች ቢሆን ይመረጣል፡፡
    የስራ ቦታ (ፕሮጀክት)

    ፕሮጀክት መሃንዲስ
    JOB REQUIREMENT
    የትምህርት ዝግጅት: MSC/BSC Civil engineering
    ቀጥተኛ የሥራ ልምድ: 2/4
    አጠቃላይ የሥራ ልምድ: 6/6
    በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሰራ/ች መሆን ይኖርባታል፡፡
    የስራ ቦታ (ፕሮጀክት)

    ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ
    JOB REQUIREMENT
    የትምህርት ዝግጅት: MSC/BSC Civil engineering
    ቀጥተኛ የሥራ ልምድ: 4/6
    አጠቃላይ የሥራ ልምድ: 10/10
    ብዛት: 2
    በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሰራ/ች መሆን ይኖርባታል፡፡
    መንገድ እና ግድብ ላይ የሰራ/ች ቢሆን ይመረጣል፡፡
    የስራ ቦታ (ፕሮጀክት)

    ቢሮ መሃንዲስ
    JOB REQUIREMENT
    የትምህርት ዝግጅት:  BSC Civil engineering
    ቀጥተኛ የሥራ ልምድ:  3
    አጠቃላይ የሥራ ልምድ: 5
    ብዛት: 2
    በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሰራ/ች መሆን ይኖርባታል፡፡
    የስራ ቦታ (ፕሮጀክት)

    HOW TO APPLY
    ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ማስረጃችሁን ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የድርጅቱ ዋና ቢሮ በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ፣
    የምዝገባ ጊዜ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6
    ተከታታይ የስራ ቀናት
    የድርጅቱ የስራ ሰዓት፡- ከሰኞ (14/09/2015) እስከ ቅዳሜ
    (19/09/2015 ከጠዋት 2፡30 –11፡30 እና ቅዳሜ (ከጠዋት 2፡
    30 – 6፡30 ሰዓት ይሆናል፡፡አድራሻ፡- ቦሌ ብራስ ሐያት ሆስፒታል
    አካባቢ ሞኢንኮ ፊት ለፊት 50 ሜትር ገባ ብሎ

    +251-118-27-58-33
    ሐኪኮን ኢንጅነሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር

    Read more job vacancies

    http://constructionproxy.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs