Skip to content

Vacancy(ETHIOPIAN RAILWAYS CORPORATION)

    ETHIOPIAN RAILWAYS CORPORATION

    ሲቪል ምህንድስና
     Contract መሿለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት ቢሮ, Addis Ababa, Ethiopia  Addis Ababa  April 16, 2023 – April 25, 2023  Const. & Architecture –
    Engineering
    JOB OVERVIEW
    JOB REQUIREMENT
    የመጀመሪያ ድግሪና ከዛ በላይ ኖሮት/ኖሯት More than 15 Years Practical experience on
    Construction supervision and Management, experience as
    Construction Engineer, Project Manager, Measurement & Cost Control Engineer and Claims
    Expert. Commendable working knowledge of computer
    applications specifically ability to review EoT claims
    through delay analysis and CPM method. Having specialization or significant experience in
    Quantity Surveying/Cost Control, Contract administration
    and Dispute Resolution.
    Knowledge and experience of preparing quantum
    reports which serve as an evidence to the arbitral
    tribunal.
    Number of expert required:- 3

    በሲቪል ምህንድስና ወይም በግንባታ ፕሮጀክት/ውሎች/ አስተዳዯር፣

    በሲቪል ምህንድስና ወይም በግንባታ
    ፕሮጀክት/ውሎች/ አስተዳዯር፣
    Contract መሿለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት ቢሮ, Addis Ababa, Ethiopia Addis Ababa April 16, 2023 – April 25, 2023 Const. & Architecture –
    Engineering – Legal
    JOB OVERVIEW
    JOB REQUIREMENT
    ሶስተኛ ድግሪ(PHD) እና ከዚያ በላይ ኖሮት/ኖሯት በምርምር እና ማስተማር ስራው/ስራዋ ተባባሪ ፕሮፌሰር እና ከዚያ
    በላይ የሆነች/የሆነ፤ በግንባታ ጉዳዮች የግልግል ዳኝነት ላይ በገላጋኝ ዳኝነት/ በብቸኛ ገላጋይ ዳኝነት ወይም በመሀል ዳኛነት ያገለገለ/ች፤ ከ10 በላይ
    በሆኑ የግልግል ዳኝነት ላይ የተሳተፈ/የተሳተፈች ቢሆን ይመረጣል፤
    የሌላ ሀገር ኩባንያ ተካፋይ በሆነበት የግንባታ ግልግል ዳኝነት ላይ በባለጉዳይ ተወካይ ወይም በገላጋይ ዳኝነት ያገለገለ/ያገለገለች፤ በግንባታ ፕሮጀክት/ውል/ አስተዳዯር ላይ ቢያንስ ሶስት በሀገር ውስጥ ወይም በውጪ ሀገር የታወቀ መፅሔት ላይ የታተመ ምርምር እና ጥናትን ያከናወነ/ች፤ በግንባታ ፕሮጀክቶች የግልግል ዳኝነት ላይ ቢያንስ ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆነ በሀገር ውስጥ ወይም በውጪ ሀገር የታወቀ ጆርናል የታተመ ምርምርና ጥናትን ያከናወነ/ ያከናወነች፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከኮርፖሬሽኑ ጋር ውሇታ በመግባት ወዯ ስራ መግባት ፍቃዯኛ የሆነ/የሆነች፤

    HOW TO APPLY
    አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለት 7/ሰባት/
    ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መሿለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ
    አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ሲቪ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ መመዝገብ የምትችለ መሆኑን እንገልፃሇን የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ስልክ ቁጥር

    011-470-20-51
    011-470-29-94

    Website:-www.erc.gov.et

    Read more job vacancies

    http://constructionproxy.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs