Skip to content

Vacancy(EAST HORIZON CONSTRUCTION)

    EAST HORIZON CONSTRUCTION

    Contract የምዝገባ ቦታ ካሳንቺስ የቀድሞው ኢንተር ኮንቲነንታል
    ሆቴል አጠገብ አያት አክሲዮን ማህበር ህንፃ 3ኛ ፎቅ_ ኢስት ሆራይዘን
    ኮንስትራክሽን ቢሮ,
    Addis Ababa, Ethiopia Project
    April 16, 2023 – April 25, 2023

    ፕሮጅክት አስተዳደር /PROJECT
    MANAGER/
    JOB REQUIREMENT
    የመጀመርያ ዲግሪ በውሃ ምህንድስና ያለው /ያላት/
    5 ዓመት ቀጥታ አግባብ በመስኖ ግድብ ላይ የሠራ/ የሠራች/
    በቂ የኮምፕዮተር ዕውቀት ያለው/ያላት/
    የሥራ ቦታ በየፕሮጀክቱ

    Site Engineer
    JOB REQUIREMENT
    የመጀመርያ ዲግሪ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት/በስቪል ኢንጂነሪንግ ያለው/ያላት/ 5 ዓመት ቀጥታ አግባብ የሥራ ልምድ ያላት /ያለው/ በቂ የኮምፕዮተር ዕውቀት ያላው /ያላት/
    የሥራ ቦታ በየፕሮጀክቱ

    Office Engineer
    JOB REQUIREMENT
    የትምህርት ደረጃ የመጀመሪያ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና ያለው /
    ያላት በመስኩ 5 ዓመት የሰራ /የሠራች/
    የሥራ ልምድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/የምትችል/
    የኮምፒዮተር ዕውቀት ያለው/ያላት/
    የሥራ ቦታ: አዲስ አበባ
    HOW TO APPLY
    አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምዳቸውን ዋናውንና ፎቶኮፒውን
    በግንባር ይዘው በመቅረብ መመዝገብ አለባቸው።
    ምዝገባ የሚከናወነው ይህ ማስታውቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት
    ዕለት ጅምሮ ለ 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል፡፡
    አድራሻ ፦ የምዝገባ ቦታ ካሳንቺስ የቀድሞው ኢንተር ኮንቲነንታል
    ሆቴል አጠገብ አያት አክሲዮን ማህበር ህንፃ 3ኛ ፎቅ_ ኢስት
    ሆራይዘን ኮንስትራክሽን ቢሮ
    ለበለጠ መረጃ ስክል ቁጥር 0946809388/0911282595 ይደውሉ፡፡

    Read more job vacancies

    http://constructionproxy.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs