Skip to content

Vacancy(Alsam PLC)

    Alsam PLC

    ሳኒቴሪ ባለሙያ
     Contract ሜክሲኮ አልሳም ጨለለቅ አፓርትመንት የህንፃ አስተዳደር ቢሮ, Addis Ababa, Ethiopia
    June 24, 2023 – July 5, 2023

    JOB REQUIREMENT
    የትምህርት ደረጃ: ዲፕሎማ በፕለምበር ወይም በጀኔራል መካኒክስ
    የስራ ልምድ: 4 ዓመት ቢቻል በገበያ ማዕከል እና በሪል እስቴት
    ውስጥ የሠራ ቢሆን ይመረጣል፡፡
    ብዛት: 2
    ጾታ: ወ
    የስራ ቦታ: አዲስ አባባ

    HOW TO APPLY
    አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ባሉት 7 የሥራ
    ቀናት ውስጥ የማይመለስ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ኮፒ
    በመያዝ ሜክሲኮ አልሳም ጨለለቅ አፓርትመንት የህንፃ አስተዳደር
    ቢሮ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ 0973-42-25-26
    መደወል ትችላላችሁ፡፡

    Read more job vacancies

    http://constructionproxy.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs