Skip to content

Vacancy (Ethiopian Agricultural Businesses Corporation)

    Ethiopian Agricultural Businesses Corporation
    Contract አክሲዮን ኮምፕሌክስ ጀርባ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና ጽ/ቤት የሰው ሀብት አቅርቦት እና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 004,
    Addis Ababa, Ethiopia Addis Ababa
    May 29, 2022 –
    June 8, 2022

    ሲቪል መሃንዲስ

    JOB REQUIREMENT
    የትምህርት ደረጃ እና ተፈላጊ የሥራ ልምድ: ከከታወቀ ዩኒቨርስቲ / ኮሌጅ በሲቪል ምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪ እና በሞያው የ2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
    ብዛት: 2
    ደመወዝ: 10,256
    የሥራ ቦታ: አዲስ አበባ

    HOW TO APPLY
    ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የምታሟሉ ሥራ ፈላጊዎች
    የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ከተሟላ cv እንዲሁም አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ከታች በተገለጸው አድራሻ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን ፡፡
    አክሲዮን ኮምፕሌክስ ጀርባ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና ጽ/ቤት የሰው ሀብት
    አቅርቦት እና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 004
    የመመዝገቢያ ሰዓት- ከሰኞ እስከ አርብ ፡- ጠዋት 2፡00 – 6፡00 ከሰዓት
    7፡00 – 10፡00
    ከግል ድርጅቶች የሚቀርብ የሥራ ልምድ ማስረጃ የደመወዝ ግብር የተከፈለበት መሆኑን የሚገልጽ መሆን አለበት ፡፡
    በቀረበው መስፈርት ብቁ ለሆኑ ተወዳዳሪዎች ብቻ ለፈተና በስልክ ጥሪ
    ይደረግላቸዋል፡፡

    Address
    0114-427239
    መልእክት ሣጥን ቁጥር ፡ 6898
    የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

    Read more job vacancies

    http://constructionproxy.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs