Gemshu Beyene Construction PLC
Full Time
በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ኃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14,
Addis Ababa, Ethiopia Project
August 7, 2022 – August 20, 2022
የቢሮ መሐንዲስ ኃላፊ
JOB REQUIREMENT
የት/ደረጃና ዓይነት: በሲቪል ምህንድስና ሁለተኛ ዲግሪ /የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ት
የሥራ ልምድ: በሙያው ቢያንስ 6/8 ዓመት የሰራ/ች
ብዛት:2
የሥራ ቦታ: ፕሮጀክት
HOW TO APPLY
ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና
የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን
ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10(አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ኃይል
አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ
መሆኑን እንገልፃለን ፡፡
Tele
0116621182
ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
Read more job vacancies
http://constructionproxy.com/category/jobs
https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs