Skip to content

JOIN THE Bahti Engineering Plc AS A SITE ENGINEER

    Bahti Engineering Plc

    Full Time ከመስቀል አደባባይ ወደ ኡራኤል በሚወስደው መንገድ ላይ አፈወርቅ ህንጻ 7ተኛ ወለል, Ethiopia Addis Ababa, Project
    October 15, 2023 – October 25, 2023

    ሳይት መሐንዲስ
    JOB REQUIREMENT
    ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: በሲቪል ምህንድስና በዲግሪ የተመረቀ/ች
    የሥራ ልምድ: 2 ዓመት በ በተመሳሳይ የሥራ ዘርፍ ላይ የሰራ
    የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ/ፕሮጀክት

    ቢሮ መሐንዲስ
    JOB REQUIREMENT
    ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: በሲቪል ምህንድስና በዲግሪ የተመረቀ/ች
    የሥራ ልምድ: 2 ዓመት በ በተመሳሳይ የሥራ ዘርፍ ዲዛይን ላይ
    የሰራ
    የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ/ፕሮጀክት

    ፎርማን
    JOB REQUIREMENT
    ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: በኮንስትራክሽን ዘርፍ በዲፕሎማ
    የሥራ ልምድ: በተመሳሳይ የሥራ ዘርፍ በሙያው 7 ዓመት የሥራ
    ልምድ ያለው
    የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ/ፕሮጀክት

    HOW TO APPLY
    ማሳሰቢያ፡- አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን
    የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ዋናውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 7 የሥራ ቀናት ውስጥ ባሕቲ ኢንጅነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰን የግል ማህበር ቢሮ በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን
    አናሳውቃለን ፡፡
    አድራሻ፡- ከመስቀል አደባባይ ወደ ኡራኤል በሚወስደው መንገድ ላይ
    አፈወርቅ ህንጻ 7ተኛ ወለል

    0911065130
    0923209920

    Read more job vacancies

    http://constructionproxy.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs