የጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ለ2016 በጀት አመት መንገድ ስራ የሚያገለግሉ የመጫን አቅማቸው 12 እና በላይ የሆነ እንዲሁም የስሪት ዘመናቸው እ.ኤ.አ 2013 እና ከዛ ወዲህ የተመረቱ 100 ገልባጭ መኪኖችን በቁርጥ ዋጋ አማካይ በሜ.ኪ/ኪ.ሜ 16.58(አስራ ስድስት ብር ከ58/100) እና በቶን(ኪ.ሜ በአማካይ 17.10 (አስራ ሰባት ብር ከ1/100) ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል ስለዚህ መስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አብ ዋና መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 106 ህጋዊ ሰነዶችና ሊብሪ ኦርጅናልና ኮፒ ይዛችሁ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ጥቅምት 11 ቀን 2016ዓ.ም. በሚወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ዝርዝሩን ማየት ይላል።
ተጨማሪ ማብራሪያ በስ።ቁ 011 3-72-28-25 13-71-41-03 ይደውሉ]
Location
https://maps.app.goo.gl/efPhiCb6HkWEZbYi8
Read more Construction Tenders
https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-tenders