የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ
በደ/ኢ/ብ/ብ/ሕ/ከ/መንግሥት የጌዴኦ ዞን የራጴ ወረዳ ፋይ/ጽ/ቤት የራሴ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ ቤት በቁጥር ራ/ወ/አ/ጽ/ቤት 2659/16 ዓ.ም በ26/2/2016 ዓ.ም በጻፈልን ደብዳቤ መሠረት የአስተዳደር ቢሮ G+1 ቀሪ የግንባታ ሥራዎችን ተቋራጮችን አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል። በዚሁም መሠረት ተጫራቾች፡-
- BC/GC level 5 እና ከዚያ በላይ የሆኑ፣
- በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የተመዘገቡና በ2016 ዓ.ም የንግድ ፈቃድ ያሳደሱ፣
- 3. ከመንግሥት የሚፈለግበትን የዘመኑን የግብር እና ታክስ ዕዳ አለመኖሩን የሚገልጽ በበጀት ዘመኑ ብቻ የሚያገለግል የስምምነት ደብዳቤ ከክልሉ ታክስ አስተዳደር ቢሮ ማቅረብ የሚችል፣
- ወርሃዊ የታክስ ማስታወቂያ በማቅረብ የሰበሰቡትን የተጨማሪ እሴት ታክስ ገቢ ማድረጋቸውን የሚገልጽ ከሚመለከታቸው ገቢዎች ቅ/ጽ/ቤት የተሰጠ የማረጋገጫ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል፣ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱት እንደተጠበቀ ሆኖ የመልካም ሥራ አፈጻጸም ማቅረብ የሚችሉ ተቋራጮችን እየጋበዘ የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ ብቻ የማስረጃዎቻቸውን ኦርጅናልና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በፕሮጀክቱ ስም በጌዴኦ ዞን ራጴ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት የቢሮ ቁጥር 9 በአካል በመቅረብና በመመዝገብ ኮፒውን በማቅረብ የጨረታውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ።
- ተቋራጮች የጨረታ ሰነዶቻቸውን በመሙላት በእያንዳንዱ ገጽ ላይ ማህተሙንና ፊርማውን በማሳረፍ
አንድ ኦርጅናልና ሁለት ፎቶ ኮፒ ሰነድ /በፎቶ ኮፒ ማሽን ኮፒ የተደረገ/ እያንዳንዱን በተናጠል በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 21 ሃያ አንድ ቀናት/ ቆይቶ በ22ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ላይ በጌዴኦ ዞን ራኤ ወረዳ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። - በኦርጅናል ሰነድ ላይ የሚደረግ ማንኛውም ስርዝ ድልዝ በሚነበብ መልክ በድጋሚ መጻፍ ይኖርበታል። * እያንዳንዱ ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ብቻ በባንክ በተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ዋስትና (unconditional) ማቅረብ ይኖርበታል፤ በጥሬ ገንዘብ /በኢንሹራንስ/በሌላ ማቅረብ አይቻልም።
- በእጅ የተሞሉ ኮፒ ሰነዶችን ማቅረብ ከጨረታው ውድድር ውጭ ያስደርጋል።
ጨረታው በውክልና የሚመጡትን አይመለከትም።
ጨረታው የሚዘጋው በ22ኛው ቀን 4፡00 ሰአት ሲሆን የሚከፈተው ተጫራቾች /ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና የሚመለከታቸው ከፍሎች በተገኙበት በዚሁ ቀን በ4፡30 ሰአት በጌዴኦ ዞን ራጴ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 9 ይሆናል። ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይሆናል።
· የቦታ ጉብኝት (Site Visit) ከአሰሪ መ/ቤት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል። - ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች ሳያሟሉ የሚቀርቡ የሥራ ተቋራጮች ከጨረታ ውድድር ውጭ ይሆናሉ።
- ተጫራቾች በዞኑ ውስጥ ጨረታውን አሸንፈው ሥራውን ያቋረጡና ሥራውን ያጉላሉ በጨረታው አይሳተፉም፡፡
ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡- የጌዴኦ ዞን ራጴ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት ስልክ ቁጥር 0948911976/ 0916378090
የጌዴኦ ዞን ራጴ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት
Read more Construction Tenders
https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-tenders